Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League

Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League

Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League Bahir Dar, [8 July 2024] – Bahirdar Kenema Sports Club is actively investing in the future of football by organizing a youth league across all sub-cities of Bahir Dar. The competition, which has seen spirited matches between Emperor Tewodros, Belay Zeleke, Minilk the…

ጣና ክፍለ ከተማ ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል

እንኳን ደስ አላችሁ!! ጣና ክፍለ ከተማ ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል!! ባሕር ዳር(ሐምሌ15/2016 ዓ/ም)፣ የአማራ ክልልን ወካዩ የጣና ክፍለ ከተማ በክልል ክለቦች ሻምፒዮናው ሶስተኛ በመውጣት ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል፡፡ ባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ በሁሉም የከተማችን ክፍለ ከተሞች በሚያደርገው የታዳጊዎች ውድድር ከፍተኛ ነጥብ እያስመዘገበ ለመሆኑ ጣና ክፍለ ከተማ ምስክር ሆኗል፡፡ በተጨማሪም በ2016 በጀት ዓሜ…

ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡
| | |

ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡

ከታዳጊ ክለባችን ያደገው ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡ባሕር ዳር በ2016/17 የዝውውር መስኮትና ተጫዋቾች ፊርማ ይሄነው የማታን ሲያስፈርም ሁለተኛው ሲሆን ፍጹም ፍትህአለውን ለቀጣይ ሶስት አመታት ውል በማራዘም ያስፈረመ መሆኑ ይታወሳል፡፡ድል ለባሕር ዳር ከተማ The Office of PR & Communications, Bahir Dar City Sport Club #followfollowfollow Bahir Dar City FC on Social Media: Website:…

| |

Youth Players Promoted to Bahir Dar City Sports Club

Youth Players Promoted to Bahir Dar City Sports Club Bahir Dar City Sports Club has made a strategic move to bolster their Premier League squad by promoting five promising talents from their youth team. The following young players have been elevated to the main team and have commenced training: Metages Muluye Esubalew Ayenew Hailu Hussein…

It will be remembered that Duresa Shubisa left the country where he was playing in 2016 without the club’s recognition. However, he submitted a letter of apology to Bahir dar city Sports Club, expressing regret for his recent actions

It will be remembered that Duresa Shubisa left the country where he was playing in 2016 without the club’s recognition. However, he submitted a letter of apology to Bahirdar City Sports Club, expressing regret for his recent actions https://www.facebook.com/share/p/DrrgJwfY1TEZKZX6/

የጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከተማ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከተማ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሐሙስ ሰኔ  27/2016 ሰላሳኛ ሳምንት ሃዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም የአመቱን የመጨረሻውን ጨዋታ አካሂዶ ነበር። በአመቱ የተካሄዱ የ30ሳምንታት ጨዋታዎች በድል የኳስ ሜዳ የተለየ ዘዬውን እየተጠቀመ የሜዳ ውስጥ ጥበብን ሲያስኮመኩመን ከርሟል። ብዙዎችም አድናቆትን ችረውታል። ድንቅ የአጨዋወት ጥበብን የተካኑ የዘምባባው ስር የሞገዱ ልጆች ከበርካታ ቡድኖች ላይ ነጥብ ነጥቀዋል፣ ነጥብ ተጋርተዋል፣…