#የ2017 ኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_1ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
Ethiopian Premier League..
ባሕር ዳር ከተማ ከወልዋሎ
የ2017 መጀመሪያው የጣናው ሞገድ ጨዋታ
ቅዳሜ መስከረም 11/2017
ምሽት 1:00 ሰዓት
ድሬዳዋ ኢ/ስታዲየም
ድል ለጣናው ሞገድ ባሕርዳር ከተማ!!
ሞገዱን ተከትዬ
የሜዳው ጀግና ነው ንጉሱ የድል ሰንደቁ ሁሌ የሱ ማሸነፍ መለያ አርማ የኛ የኛ የኛ ባህር ዳር ከነማ ሆ ሆ ሆ ሆ የጣናው ሞገድ ሆ ሆ ሆ ሆ ባህር ዳር ከነማ እንደ ጣና መልክ ሰማያዊውን ተላብሰን ያባኮስትርን ወኔ ጀግንነት ደርበን ሁሌም ከጎንህ አለን በሁሉም አለን አለን ብታስቆጥር ቢቆጠር ጎንህ አለን አክብረን ሆ አንሰጋም ከቶ ሆ እንተን…
ከታዳጊ ክለባችን ያደገው ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡ባሕር ዳር በ2016/17 የዝውውር መስኮትና ተጫዋቾች ፊርማ ይሄነው የማታን ሲያስፈርም ሁለተኛው ሲሆን ፍጹም ፍትህአለውን ለቀጣይ ሶስት አመታት ውል በማራዘም ያስፈረመ መሆኑ ይታወሳል፡፡ድል ለባሕር ዳር ከተማ The Office of PR & Communications, Bahir Dar City Sport Club #followfollowfollow Bahir Dar City FC on Social Media: Website:…
No products in the cart.