Bahir dar City Sport Club Governing Board Officials
Bahir dar City Sport Club Governing Board Officials
ፍቅረ ሚካኤልና ዳንኤል ፍቅረ ሚካኤል አለሙ (አቢ)ከባሕርዳር ከተማ ጋር የአንድ አመት ኮንትራቱን የፈረመ ሲሆን በአዲስ ፈራሚነት ለአንድ አመት ደግሞ እና ዳንዔል ሐይሉ ከጣናው ሞገድ ለአንድ አመት የሚጫወትበትን ስምምነት ፈጽሟል፡፡
Bahir Dar City Begins Season with a Victory The match, played on September 11th as part of the Ethiopian Premier League’s opening round, saw Bahir Dar City dominate from the beginning. Their offensive prowess and strong defensive organization proved too much for Wolwalo Adigrat to handle. The lone goal of the match arrived in the…
ግርማ ዲሳሳ እና ወንድሜነህ ደረጀ በድጋሜ ከባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር ተገናኝተዋል ለመቻል ስፖርት ክለብ ሲጫወት የነበረው ግርማ ዲሳሳ ለአንድ ዓመት ለባሕር ዳር ከተማ ለመጫወት የሚያስችለውን የኮንትራት ውል የፈረመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለባህር ዳር ከተማ ሲጫወት የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ለኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች የነበረው ወንድሜነህ ደረጀ እንደዚሁ ለ2 ዓመት ለባህር ዳር ከተማ የሚጫወትበትን የኮንትራት ውል…
እንኳን ደስ አላችሁ!! ጣና ክፍለ ከተማ ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል!! ባሕር ዳር(ሐምሌ15/2016 ዓ/ም)፣ የአማራ ክልልን ወካዩ የጣና ክፍለ ከተማ በክልል ክለቦች ሻምፒዮናው ሶስተኛ በመውጣት ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል፡፡ ባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ በሁሉም የከተማችን ክፍለ ከተሞች በሚያደርገው የታዳጊዎች ውድድር ከፍተኛ ነጥብ እያስመዘገበ ለመሆኑ ጣና ክፍለ ከተማ ምስክር ሆኗል፡፡ በተጨማሪም በ2016 በጀት ዓሜ…
It will be remembered that Duresa Shubisa left the country where he was playing in 2016 without the club’s recognition. However, he submitted a letter of apology to Bahirdar City Sports Club, expressing regret for his recent actions https://www.facebook.com/share/p/DrrgJwfY1TEZKZX6/
የባሕርዳር ከነማ ሶስት ተጫዋቾች በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር በኮከብ እጩ ነት ቀረቡ። ሰኔ 26/2015ዓ/ም (ባሕርዳር ከነማ ስፖርት ከለብ፣ ባሕር ዳር) የ2015 ዓ.ም የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ለመምረጥ በተደረገው እጩ ምልመላ ላይ ባሕርዳር ከነማ ሶስት እጩዎችን ማስመዝገብ ችሏል። በዚህ መሰረትም በእጩነት ከቀረቡ 7 እጩ ኮከብ ተጨዋቾች ውስጥ 3ቱ ከባሕርዳር ከነማ መመልመላቸው ይፋ ሆኗል። በመሆኑም ፉዓድዳር…
No products in the cart.