The Bahir Dar City Sports Club Governing Board: A Blueprint for Success
| | |

The Bahir Dar City Sports Club Governing Board: A Blueprint for Success

  The Bahir Dar City Sports Club Governing Board: A Blueprint for Success An effective governing board is crucial for the long-term success of a football club. The Bahir Dar City Sports Club should strive to embody the following characteristics and structures: Key Characteristics of The Bahir Dar City Sports Club Governing Board Visionary Leadership…

Bahir Dar City Sports Club: A Rising Star in Ethiopian Football
| | |

Bahir Dar City Sports Club: A Rising Star in Ethiopian Football

Bahir Dar City Sports Club: A Rising Star in Ethiopian Football By: Girmaw Ashebir A Strategic Fusion of Youth and Experience   Bahir Dar City Sports Club has rapidly emerged as a dominant force in Ethiopian football, distinguished by its strategic approach to blending youth development with seasoned expertise. Founded in 1973, the club has…

| | |

የባህር ዳር ከነማ መዝሙር

የሜዳው ጀግና ነው ንጉሱ የድል ሰንደቁ ሁሌ የሱ ማሸነፍ መለያ አርማ የኛ የኛ የኛ ባህር ዳር ከነማ ሆ ሆ ሆ ሆ የጣናው ሞገድ ሆ ሆ ሆ ሆ ባህር ዳር ከነማ እንደ ጣና መልክ ሰማያዊውን ተላብሰን ያባኮስትርን ወኔ ጀግንነት ደርበን ሁሌም ከጎንህ አለን በሁሉም አለን አለን ብታስቆጥር ቢቆጠር ጎንህ አለን አክብረን ሆ አንሰጋም ከቶ ሆ እንተን…

Bahir Dar City Bolsters Squad for Premier League Push

Bahir Dar City Bolsters Squad for Premier League Push

Bahir Dar City Bolsters Squad for Premier League Push Bahir Dar City Sports Club is aiming high for the upcoming season, having made significant reinforcements to their squad during the 2016/17 winter transfer window. The club has acquired the services of four new players: Fitsum Alemu, Abel Mamush, Girma Disasa, and Wondmeneh Derege. These additions…

Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League

Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League

Bahirdar City(AKA Kenema) Sports Club Nurturing Young Talent Through Citywide Youth League Bahir Dar, [8 July 2024] – Bahirdar Kenema Sports Club is actively investing in the future of football by organizing a youth league across all sub-cities of Bahir Dar. The competition, which has seen spirited matches between Emperor Tewodros, Belay Zeleke, Minilk the…

ጣና ክፍለ ከተማ ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል

እንኳን ደስ አላችሁ!! ጣና ክፍለ ከተማ ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል!! ባሕር ዳር(ሐምሌ15/2016 ዓ/ም)፣ የአማራ ክልልን ወካዩ የጣና ክፍለ ከተማ በክልል ክለቦች ሻምፒዮናው ሶስተኛ በመውጣት ወደ አንደኛ ሊግ መግባቱን አረጋግጧል፡፡ ባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ በሁሉም የከተማችን ክፍለ ከተሞች በሚያደርገው የታዳጊዎች ውድድር ከፍተኛ ነጥብ እያስመዘገበ ለመሆኑ ጣና ክፍለ ከተማ ምስክር ሆኗል፡፡ በተጨማሪም በ2016 በጀት ዓሜ…

ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡
| | |

ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡

ከታዳጊ ክለባችን ያደገው ይሄነው የማታ ቀጣይ ሁለት ዓመት ኮንትራት ውሉን አራዝሟል፡፡ባሕር ዳር በ2016/17 የዝውውር መስኮትና ተጫዋቾች ፊርማ ይሄነው የማታን ሲያስፈርም ሁለተኛው ሲሆን ፍጹም ፍትህአለውን ለቀጣይ ሶስት አመታት ውል በማራዘም ያስፈረመ መሆኑ ይታወሳል፡፡ድል ለባሕር ዳር ከተማ The Office of PR & Communications, Bahir Dar City Sport Club #followfollowfollow Bahir Dar City FC on Social Media: Website:…

ግርማ ዲሳሳ እና ወንድሜነህ ደረጀ በድጋሜ ከባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር ተገናኝተዋል

ግርማ ዲሳሳ እና ወንድሜነህ ደረጀ በድጋሜ ከባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር ተገናኝተዋል

ግርማ ዲሳሳ እና ወንድሜነህ ደረጀ በድጋሜ ከባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር ተገናኝተዋል ለመቻል ስፖርት ክለብ ሲጫወት የነበረው ግርማ ዲሳሳ ለአንድ ዓመት ለባሕር ዳር ከተማ ለመጫወት የሚያስችለውን የኮንትራት ውል የፈረመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለባህር ዳር ከተማ ሲጫወት የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ለኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች የነበረው ወንድሜነህ ደረጀ እንደዚሁ ለ2 ዓመት ለባህር ዳር ከተማ የሚጫወትበትን የኮንትራት ውል…