በ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጣናው ሞገድ አምበሎች ፍሬው ሰለሞን እና ፍሬዘር ካሳ
በ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህር ዳር ከተማን በአምበልነት የሚመሩ ተጫዋቾችን ክለቡ መርጧል።
የ2017 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታቸውን ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሰቲ ጋር በማድረግ የጀምሩት የጣና ሞገዶቹ በውድድር ዓመቱ አምበል አድርገው የሾሟቸውን ተጫዋቾች ይፋ አድርጓል።
በዚህም የቀድሞው ሀላባ ከተማ ፣ ሙገር ሲሚንቶ ፣ ሃዋሳ ከተማ ፣ ወልቂጤ ከተማ ፣ መቻል ፣ ሲዳማ ቡና ተጫዋች እና ባሳለፍነው ዓመት ደግሞ ወደ ባህር ዳር ከተማ ያቀናው ፍሬው ሰለሞን በሁለተኛ ዓመት ቆይታው የክለቡ አምበል ሆኖ ሲመረጥ የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ ሆሳዕና ተጫዋች ፍሬዘር ካሳ እንደ ፍሬው ሁሉ በሁለተኛ ዓመት የባህር ዳር ከተማ ቆይታው የቡድኑ ሁለተኛ አምበል ሆኖ ተሰይሟል።
Bahir Dar City Appoints #New_Captains for 2017 Season
Bahir Dar City Sport Club, Ethiopia – Ahead of the 2017 Ethiopian Premier League season, Bahir Dar City FC has announced its new captains. The Tana Waves, who will be kicking off their campaign against Wolwalo Adigrat University, have selected a seasoned duo to lead the team.
#Firew Solomon, a familiar face in Ethiopian football, has been appointed as the club’s captain. Having previously represented teams like Halaba City, Muger Cement, Hawassa City, Wolkite City, Tsama, and Sidama Coffee, Solomon brings a wealth of experience to the role. This will be his second year at Bahir Dar City, where he served as the team’s second captain last season.
Joining Solomon as vice-captain is Frazer Kassa. Firezer, a promising talent, will be tasked with supporting the captain and leading the team from the front.

Similar Posts

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *