ሞገዱን ተከትዬ
ሞገዱን ተከትዬ
Youth Players Promoted to Bahir Dar City Sports Club Bahir Dar City Sports Club has made a strategic move to bolster their Premier League squad by promoting five promising talents from their youth team. The following young players have been elevated to the main team and have commenced training: Metages Muluye Esubalew Ayenew Hailu Hussein…
ፍቅረ ሚካኤልና ዳንኤል ፍቅረ ሚካኤል አለሙ (አቢ)ከባሕርዳር ከተማ ጋር የአንድ አመት ኮንትራቱን የፈረመ ሲሆን በአዲስ ፈራሚነት ለአንድ አመት ደግሞ እና ዳንዔል ሐይሉ ከጣናው ሞገድ ለአንድ አመት የሚጫወትበትን ስምምነት ፈጽሟል፡፡
የሜዳው ጀግና ነው ንጉሱ የድል ሰንደቁ ሁሌ የሱ ማሸነፍ መለያ አርማ የኛ የኛ የኛ ባህር ዳር ከነማ ሆ ሆ ሆ ሆ የጣናው ሞገድ ሆ ሆ ሆ ሆ ባህር ዳር ከነማ እንደ ጣና መልክ ሰማያዊውን ተላብሰን ያባኮስትርን ወኔ ጀግንነት ደርበን ሁሌም ከጎንህ አለን በሁሉም አለን አለን ብታስቆጥር ቢቆጠር ጎንህ አለን አክብረን ሆ አንሰጋም ከቶ ሆ እንተን…
Bahir Dar City S.C Signs Nigerian Striker Jerome Philip Bahir Dar City, Ethiopia, September 18, 2024 (Bahir Dar City S.C) – Bahir Dar City S.C has bolstered its attacking ranks with the signing of Nigerian striker Jerome Philip on a one-year contract. The experienced forward joins the Ethiopian Premier League club from Ethiopian Insurance Company….
ግርማ ዲሳሳ እና ወንድሜነህ ደረጀ በድጋሜ ከባሕር ዳር ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር ተገናኝተዋል ለመቻል ስፖርት ክለብ ሲጫወት የነበረው ግርማ ዲሳሳ ለአንድ ዓመት ለባሕር ዳር ከተማ ለመጫወት የሚያስችለውን የኮንትራት ውል የፈረመ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለባህር ዳር ከተማ ሲጫወት የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ለኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች የነበረው ወንድሜነህ ደረጀ እንደዚሁ ለ2 ዓመት ለባህር ዳር ከተማ የሚጫወትበትን የኮንትራት ውል…
No products in the cart.